የተጀመረውን ቤተክርስቲያን በፈቃደ እግዚአብሔር ከፍጻሜ ደርሶ ሚያዝያ 26
ቀን ተመረቀ፡፡ ቅዱስ እንጦንስ መንፈሳዊ የአገልግሎት ለ 35 ዓመታት በዛፍ ስር ጤዛ ላይ መንበርከክ ያለ አስተማሪ መጽናት በአህዛብ መካከል ክርስትናን መግለጥ ምን ይህል ታላቅ ነው!!!!!
• የአጭር ግዜ እቅድ ቤተክርስቲያኗ ሙሉ አገልግሎት መስጠት እንደትችል የካህናት ደሞዝ እና አስተዳደራዊ ወጪዎችን ከምእመኑ ማሰባሰብ፡፡
• የረዥም ግዜ እቅድ ቤተክርስቲያኗ በተሰጣት ቦታ ላይ እና በአካበቢዋ የተለያዩ የልማት ስራዎችን በመስራት በራሷ ገቢ እንድትተዳደር ማድረግ ነው፡፡
በመሆኑም ከላይ የተጠቀሱት የአጭር እና የረዥም ግዜ እቅድ ለማሳካት በቅርብም በሩቅም ላላችሁ የማህበሩ አባላት እና ምእመናን በመድኃኔዓለም ስም እጃችሁን እንድትዘረጉ እና የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡
የባንክ አካውንት ቁጥር 1000017080249 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መርካቶ፤ቦንብ ተራ ቅርንጫፍ ፡፡
ለተጨማሪመረጃ በእነዚህ ስልክ ይደውሉ
+251911 14 36 53
+251911 24 90 37
+251930 10 05 81
+251910 01 60 08
ወስብሐትለእግዚአብሔርወለወላዲቱድንግልወለመስቀሉክቡርአሜን !
‹‹የጠራችሁአምላክ የታመነ ነው ››1ኛተሰ 5፡14