Friday, April 19, 2013

ኑ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እንስራ መ.ነህ 2:20

ሰላም እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን የተወደዳችው የእግዚአብሔር ቤተሰቦች የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ያደራ ልጆች እንደምን ውላችዋል እንደምን አድራችዋል የቅዱስ እግዚአብሔር ሰላም ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን
ይችን በጅማሬ ያለች ቤተ ክርስቲያንን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ የእናንተን እርዳታ እሻለን የአቅማችሁን በመርዳት የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ በማለት በቅድስት ድንግል ማርያም ስም እ
ማፅናለ ክብር ምስጋና ለመድሓኔአለም ይሁን የእናታችን የቅድስት ቅዱሳን የድንግል ማርያም በረከት ረዴት ከሁላችን ጋር ይሁን ለዘለዓለሙ አሜን
የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል እኛም ባሪያዎቹ ተነስተን እንሰራለን.መጽ ነህምያ 2:20 —

ይህን ሚስኪን ምንም የሌለው ከ ሰባ የማይበልጡ ክርስትያን ያለዋት ቤተ ክርስትያን የሚሰራላቸው አጥተው በዋርካ ስር ምስለ ፍቅሩ ወልዳ አስቀምጠው ለ32 ዓመታት የኖሩ ወገኖቻችን እንመልከታቸው እንያቸው ከጎናችሁ አለን እንበላቸው፡፡ ህንፃ ቤተክርስቲያኑ እየተሰራ ሲሆን የቤተ ክርስቲያኑን ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ በተቸላችሁ መርዳት ይቻላል..

ኑ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እንስራ መ.ነህ 2:20… 

ቅዱስ እንጦንስ መንፈሳዊ የአገልግሎት ማኅበር
 Commercial Bank of Ethiopia, Bomb Tera Branch. Account no. 1000017080249
 mobile +251911143653, +251911780816, +251910016008 
ክብር ምስጋና ለመድሓኔአለም ይሁን፡፡ለፍፃሜው አድርሶ የበረከቱ ተካፋይ ለመሆን ያብቃን፡፡በርቱ እመቤቴ ከነልጅዋ ትርዳችሁ ትርዳን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን!


 

No comments:

Post a Comment